አብካዝያ
Appearance
|
Абхазия |
||||||
|---|---|---|---|---|---|---|
|
||||||
የአብካዝያ ሥፍራ (ብርቱካን)(አረንጓዴ)
|
||||||
| ዋና ከተማ | ዲኔትስክ | |||||
| መንግሥት {{{ |
|
|||||
| የመሬት ስፋት አጠቃላይ (ካሬ ኪ.ሜ.) |
8665 km² |
|||||
| የስልክ መግቢያ | +3 | |||||
አብካዝያ (አብካዝኛ፦ /ኣጵስንይ/) በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1984 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ጂዮርጂያ ግን ይግባኝ አለው።
የሀገሪቱ መፈጠር የተቀሰቀሰው በድህረ-ሶቪየት ጠፈር ሌላ ወታደራዊ ግጭት ነው።
ከተባበሩት መንግሥታት የሚከተሉት አገራት አብካዝያን ተቀባይነት ሰጥተዋል፦ ሩስያ፣ ኒካራጓ (በ2000 ዓ.ም.) ፤ ቬኔዝዌላ (2001 ዓ.ም.)፣ ናውሩ (2002 ዓ.ም.)፣ ሶርያ (2010 ዓ.ም.)።
በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ፣ ትራንስኒስትሪያ እና አርጻኽ አብካዝያን እርስ በርስ ይቀበላሉ።
በተጨማሪ ቫኑአቱ ከ2003 እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ አብካዝያን ይቀበል ነበር። እንዲሁም ቱቫሉ ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ይቀበለው ነበር።
የተረፉት መንግሥታት የጂዮርጂያ ግዛት እንዲሆን የጂዮርጂያን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው።
