ቻርለስ ሉክዋጎ

ከውክፔዲያ

ቻርለስ ሉክዋጎ (Charles Lukwago; እ.ኤ.አ. ህዳር 24 ቀን 1992 ተወለደ) ዩጋንዳዊ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ለኡጋንዳ ብሄራዊ ቡድን በረኛ ሆኖ ይጫወታል። [1]

  1. ^ "C. Lukwago: Summary". Perform Group.