አማን

ከውክፔዲያ

አማንዮርዳኖስ ዋና ከተማ ነው።

የንጉስ አብደላ መስጊድ በምሽት

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,125,400 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,293,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 31°57′ ሰሜን ኬክሮስ እና 35°56′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

በጥንት የአሞን መቀመጫ ሆኖ ስሙ ራባት አሞን ተባለ።