አሞራ ገደል ደቡብ ጎንደር ውስጥ ደብረ ታቦር፣ በአመድ በርና በወረታ መካከል የሚገኝ ቦታ ነው። ይህን ቦታ በጣም ታዋቂ ከሚያደርገው ነገር ውስጥ መሃል ሜዳ ላይ ቀጥ ብሎ የተቀመጠው የአለት ተራራ ነው።
አሞራ ገደል (አማራ ገደል) በ፲፰፻፸፯ ዓ.ም.
ፋሺስት ጣሊያኖች ወደ ደብረ ታቦር በአሞራ ገደል ቋጥኝ አድርገው ሲጓዙ