Jump to content

አቃቂ ቃሊቲ

ከውክፔዲያ
አቃቂ ቃሊቲ
ክፍለ ከተማ
አቃቂ ቃሊቲ (በቀይ) ከአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
    አጠቃላይ 195,273

አቃቂ ቃሊቲ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 195,273 ነው።[1]

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አቃቂ ቃሊቲ በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ቦሌን ያዋስናል።

  1. "Archive copy". Archived from the original on 2013-10-16. በ2013-10-16 የተወሰደ.