ንፋስ ስልክ ላፍቶ
ንፋስ ስልክ ላፍቶ | |
ክፍለ ከተማ | |
![]() | |
ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ | |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 335,740 |
ንፋስ ስልክ ላፍቶ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 335,740 ነው።
መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ንፋስ ስልክ ላፍቶ የሚገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ልደታን፣ ቦሌን፣ አቃቂ ቃሊቲን፣ ኮልፌ ቀራንዮን እና ቂርቆስን ያዋስናል።