Jump to content

ንፋስ ስልክ ላፍቶ

ከውክፔዲያ
ንፋስ ስልክ ላፍቶ
ክፍለ ከተማ
ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
    አጠቃላይ 335,740

ንፋስ ስልክ ላፍቶ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 335,740 ነው።

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ንፋስ ስልክ ላፍቶ የሚገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ልደታንቦሌንአቃቂ ቃሊቲንኮልፌ ቀራንዮን እና ቂርቆስን ያዋስናል።