ኮልፌ ቀራንዮ
ኮልፌ ቀራኒዮ | |
ክፍለ ከተማ | |
![]() | |
ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ | |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 546,219 |
ኮልፌ ቀራኒዮ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ከአስረአንዱ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 546,219 ነው።
መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ኮልፌ ቀራኒዮ የሚገኘው በአዲስ አበባ ምዕራብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ጉለሌን፣ አዲስ ከተማን፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ልደታን ያዋስናል።