ኮልፌ ቀራንዮ

ከውክፔዲያ
ኮልፌ ቀራኒዮ
ክፍለ ከተማ
ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 546,219

ኮልፌ ቀራኒዮ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ከአስረአንዱ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 546,219 ነው።

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ኮልፌ ቀራኒዮ የሚገኘው በአዲስ አበባ ምዕራብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ጉለሌንአዲስ ከተማንንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ልደታን ያዋስናል።