Jump to content

አዲስ ከተማ

ከውክፔዲያ
አዲስ ከተማ
ክፍለ ከተማ
አዲስ ከተማ (በቀይ) ከአዲስ አበባ መሃል
የሕዝብ ብዛት
    አጠቃላይ 271,664

አዲስ ከተማኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 271, 664 ነው።[1]

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አዲስ ከተማ በአዲስ አበባ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን በሰሜን ጉለሌ ፣ በምስራቅ አራዳ ፣ በደቡብ ልደታ እና ደግሞ በምዕራብ ኮልፌ ቀራንዮ ያዋስኑታል። የአፍሪካ ታላቁ ክፍት ገበያ የሆነው መርካቶም በዚሁ ክፍለ ከተማ ውስጥ ነው የሚገኘው።

  1. "Addis Ketema" በእ.ኤ.አ ኖቬምበር 24 ቀን 2012 የተወሰደ።