ጉለሌ
ጉለሌ | |
ክፍለ ከተማ | |
![]() | |
ጉለሌ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ | |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 248,865 |
ጉለሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 284,865 ነው።
መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ጉለሌ የሚገኘው የእንጦጦ ተራራ በሚገኝበት በሰሜናዊው የከተማው ክፍል ሲሆን ኮልፌ ቀራንዮን፣ አዲስ ከተማን፣ አራዳን፣ የካ ክፍለ ከተማን ያዋስናል።