ጉለሌ
Appearance
| ጉለሌ | |
| ክፍለ ከተማ | |
| ጉለሌ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ | |
| የሕዝብ ብዛት | |
| • አጠቃላይ | 248,865 |
ጉለሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። የስሙ ስያሜ ከንጉስ ሸሆጀሌ ጋር ይያያዛል ንጉሱ የቤተመንግስታቸውን ድንበር ለመግለፅ ከተጠቀሙበትን ኩለሊ ከሚለው የሩጣንኛ ቋንቋ የዞረ ቃል ሲሆን ኩለሊ ማለት በሙሉ የኔ ማለት ሲሆን በጊዜ ብዛት ጉለሌ የሚለውን ቅርፅ ያዘ እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 284,865 ነው።
ጉለሌ የሚገኘው የእንጦጦ ተራራ በሚገኝበት በሰሜናዊው የከተማው ክፍል ሲሆን ኮልፌ ቀራንዮን፣ አዲስ ከተማን፣ አራዳን፣ የካ ክፍለ ከተማን ያዋስናል።