Jump to content

ጉለሌ

ከውክፔዲያ
ጉለሌ
ክፍለ ከተማ
ጉለሌ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
    አጠቃላይ 248,865

ጉለሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። የስሙ ስያሜ ከንጉስ ሸሆጀሌ ጋር ይያያዛል ንጉሱ የቤተመንግስታቸውን ድንበር ለመግለፅ ከተጠቀሙበትን ኩለሊ ከሚለው የሩጣንኛ ቋንቋ የዞረ ቃል ሲሆን ኩለሊ ማለት በሙሉ የኔ ማለት ሲሆን በጊዜ ብዛት ጉለሌ የሚለውን ቅርፅ ያዘ እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 284,865 ነው።

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ጉለሌ የሚገኘው የእንጦጦ ተራራ በሚገኝበት በሰሜናዊው የከተማው ክፍል ሲሆን ኮልፌ ቀራንዮንአዲስ ከተማንአራዳንየካ ክፍለ ከተማን ያዋስናል።