የካ ክፍለ ከተማ

ከውክፔዲያ
የካ
ክፍለ ከተማ
Yeka (Addis Ababa Map).png
የካ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 337,575

የካ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 337,575 ነው።

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የካ የሚገኘው በአዲስ አበባ ሰሜን ምሥራቅ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ጉለሌንቦሌንአቃቂ ቃሊቲን፣ እና አራዳን ያዋስናል።