ቂርቆስ ክፍለ ከተማ

ከውክፔዲያ
ቂርቆስ
ክፍለ ከተማ
ቂርቆስ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 235,441

ቂርቆስ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 235,441 ነው።

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ቂርቆስ የሚገኘው በአዲስ አበባ መሀከል ላይ ሲሆን አራዳንየካንቦሌንንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ልደታን ያዋስናል።