ቦሌ ክፍለ ከተማ
Appearance
ቦሌ | |
ክፍለ ከተማ | |
ቦሌ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ | |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 328,900 |
ቦሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 328,900 ነው።
ቦሌ የሜገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ ሲሆን የካን፣ ቂርቆስን፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና አቃቂ ቃሊቲን ያዋስናል።