ቦሌ ክፍለ ከተማ

ከውክፔዲያ
ቦሌ
ክፍለ ከተማ
ቦሌ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 328,900

ቦሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 328,900 ነው።

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ቦሌ የሜገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ ሲሆን የካንቂርቆስንንፋስ ስልክ ላፍቶን እና አቃቂ ቃሊቲን ያዋስናል።