Jump to content

ቦሌ ክፍለ ከተማ

ከውክፔዲያ
ቦሌ
ክፍለ ከተማ
ቦሌ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
    አጠቃላይ 328,900

ቦሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 328,900 ነው።

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ቦሌ የሜገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ ሲሆን የካንቂርቆስንንፋስ ስልክ ላፍቶን እና አቃቂ ቃሊቲን ያዋስናል።