ልደታ ክፍለ ከተማ
Jump to navigation
Jump to search
ልደታ | |
ክፍለ ከተማ | |
![]() | |
ልደታ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ | |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 214,769 |
ልደታ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 214,769 ነው።
መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ልደታ የሜገኘው በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ምዕራብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን አራዳን፣ አዲስ ከተማን፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን፣ ኮልፌ ቀራንዮን እና ቂርቆስን ያዋስናል።