Jump to content

ልደታ ክፍለ ከተማ

ከውክፔዲያ
ልደታ
ክፍለ ከተማ
ልደታ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
    አጠቃላይ 214,769

ልደታ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2003 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 214,769 ነው።

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ልደታ የሜገኘው በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ምዕራብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን አራዳንአዲስ ከተማንንፋስ ስልክ ላፍቶንኮልፌ ቀራንዮን እና ቂርቆስን ያዋስናል።

  • ጎጃም በረንዳ
  • ሰባተኛ
  • ተክለሃይማኖት
  • በርበሬ በረንዳ
  • ጭድ ተራ
  • ሞላ ማሩ
  • ጌጃ ሰፈር
  • አብነት
  • ጆስ ሃንሰን
  • ዳርማር
  • ኮካ
  • መቻሬ ሜዳ
  • ጦር ሃይሎች
  • ልደታ
  • ሜክሲኮ
  • ሰንጋተራ
  • ብሄራዊ

ተጨማሪ ይመልከቱ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]