አቤል ያለው

ከውክፔዲያ

አቤል ያለው ጥላሁን (መጋቢት 23 ቀን 1996 የተወለደው) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ሆኖ የሚጫወት ኢትዮጵያዊ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋች ነው።