Jump to content

አቤል ያለው

ከውክፔዲያ

አቤል ያለው ጥላሁን (መጋቢት 23 ቀን 1996 የተወለደው) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ሆኖ የሚጫወት ኢትዮጵያዊ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋች ነው።