Pages for logged out editors learn more
አና ፍራንክ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ በሆላንድ ዋና ከተማ አምስተርዳም ትኖር የነበረች አይሁዳዊት ልጅ ነች። በዚሁ ዘመን የናዚ እስረኛ በመሆን በ15አመቷ በእስር ቤቱ በተነሳ በሽታ ሞተች። ሆኖም ግን ባለፉት አመቷ የጻፈቻቸው የግል ማስታወሻወች ዓለም አቀፍ ታዋቂነትን አትርፎላታል።