Jump to content

ኢትዮጵያ (የቴዲ አፍሮ አልበም)

ከውክፔዲያ

ሚያዚያ 252009 ዓ.ም የወጣ ሲሆን በውስጡ 14 ዘፈኖችን ተካተውበታል። አልበሙ በአለም አቀፍ ሙዚቃ ለ አንድ ሳምንት በአንደኝነት መቆየት ችሏል። አልበሙን በመጀመሪያ ዙር ህትመት 500ሺህ ኮፒ ለሽያጭ የቀረበ ሲሆን ለዚህም ቴዎድሮስ ካሳሁን 5ሚሊየን የኢትዮጵያ ብር እንደተከፈለው ገልጿል።

  1. ኢትዮጵያ
  1. ሳምባሬ
  2. ማር እስከ ጧፍ (ፍቅር እስከ መቃብር)
  3. አና ኛቱ (ለእኔ ያርድገው)
  4. መፀኔ
  5. ታሞልሻል
  6. ያምራል
  7. እማ ዘንድ ይደር (አምሳለ ጦቢት ቴዎድሮስ 2ኛ
  8. ማራኪዬ
  9. አሜን
  10. አደይ
  11. ናት ባሮ
  12. ኦላን ይዞ

J