ኦርክኒ
Jump to navigation
Jump to search
ኦርክኒ ወይም የኦርክኒ ደሴቶች የስኮትላንድ የደሴቶች ሰንሰለት ነው።
ከ867 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 1464 ዓ.ም. ድረስ ደሴቶቹ በይፋ የኖርዌ ግዛት ነበሩ። ከዚያስ የስኮትላንድ መንግሥት ያዛቸው።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |