ወይራ

ወይራ (Olea europaea) በአለም ዙሪያ የሚገኝ ዛፍ ተክል ነው።
በግዕዝ እንዲሁም በአረብኛ እና በእብራይስጥ ዛፉ «ዘይት» ተብሏል፤ ይህም በአማርኛ «ዘይት» የሚለው ቃል መነሻ ነው።
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ከቅድመ-ታሪክ ጀምሮ በሜድትራኔያን ባህር ዙሪያ ታርሷል፤ አሁንም በብዙ አገራት ይታድጋል። በተለይ በሞቀ አገር ለባህር ወይም ውቅያኖስ ቅርብ በሆነ ቦታ ይበቅላል።
የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ከፍራፍሬው ጭምር የወይራ ምርቶች የወይራ ዘይትና እንጨት ናቸው። የወይራ ቅጠልም በአንዳንድ ባሕላዊ መድሃኒት ውስጥ ይጠቀማል።
በባሕል መድሃኒት፣ የወይራ ዘይት መረቅ ጠብታ በጆሮ ለጆሮ ሕመም ተዘግቧል።[1]
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
አደገኛ ዝርዮች፦
- የወይራ ትንኝ - ዕንቁላል በፍሬው ታስቀምጣለች
- Cycloconium oleaginum ፈንገስ
- Pseudomonas savastanoi ባክቴሪያ
- አንዳንድ አባጨጓሬ ቅጠሉን አባባንም ይበላል
- ጥቁሩ የቅርፊት ሦስት አጽቄ
- የእንኮይ ነቀዝ ቅጠሉን ይበላል
- ጥንቸል ልጡን ይበላል።
- ትንሽ አይጥ ወይም ትንንሽ ዘራይጥ ሥሩን ይበላል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
- ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም