ወዳጄ ልቤ

ከውክፔዲያ

ወዳጄ ልቤ በብላታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ተጽፎ በ፲፱፻፲፭ ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ ነው። ይህ መጽሐፍ ዓለማዊ ሃይማኖትን ማስተማሪያ ሲሆን፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ ምሣሌዎችን በመጥቀስ ክፋት የሰው ልጆች አጥፊና መጨረሻው የማያምር መሆኑን ያስረዳል። ከቀድሞው የሃይማኖት ትምህርት ለየት ባለ ልብ ወለድ መልክ የቀረበ በመሆኑ ብዙ አንባቢዎችን እንደ አረካና ጥሩ የጊዜ ማሳለፊያ እንደነበር ይታወቃል።

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ሙሉ ገፁን