ዊሊያም ሄንሪ ሀሪሰን

ከውክፔዲያ
ዊሊያም ሄንሪ ሀሪሰን

ዊሊያም ሄንሪ ሀሪሰን (እንግሊዝኛ: William Henry Harrison) የአሜሪካ ዘጠነኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1841 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የየሆኑት ጆን ቴይለር ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዊንግ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1841 ነበር።

ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]