ዊልያም ሃወርድ ታፍት

ከውክፔዲያ
ዊልያም ሃወርድ ታፍት

ዊልያም ሃወርድ ታፍት (እንግሊዝኛ: William Howard Taft) የአሜሪካ ሃያ ሰባተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1909 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ጄምስ ሼርማን ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1913 ነበር።

ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]