ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ግንቦት 13

ከውክፔዲያ
  • ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የአሩሲ ጠቅላይ ግዛት (አሁን አርሲ) እንደራሴ ሆነው የተሾሙትን አቶ ተስፋ ቡሸን የጠቅላይ ግዛቱ ሕዝብ አባሮ አስወጣቸው።
  • ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - የቀድሞው የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ራጂቭ ጋንዲ ማድራስ ከተማ አቅራቢያ ላይ በሴት ራስ-አጥፊ ቦምበኛ ፍንዳታ ሕይወታቸው አለፈች።
  • ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - የየመን ሪፑብሊክ ውሕደት በተፈጸመ በአራት ዓመቱ ሁለቱ ወገኖች ባለመስማማታቸው በመኻላቸው የእርስ በእርስ ጦርነት ተጀመረ።