ዘጌ

ከውክፔዲያ
ዘጌ
የገበያ ቀን በዘጌ፣ 1897 ዓ.ም. [1]
ከፍታ 1784 ሜትር
ዘጌ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ዘጌ

11°41′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°19′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ዘጌ ወይንም ጽጌጣና ሐይቅ በስተ ደቡብ ምዕራብ የሚገኝ ልሳነ ምድር ነው። ቦታ ከ17ኛው ክለዘመን ጀምሮ የታነጹ 7 አብያተ ክርስቲያናትን በማቀፉ ይታዎቃል።

በዚህ ቦታ ጌሾሎሚ ነክ ፍራፍሬዎችና ቡና ይመረታሉ። እንደ ታሪክ አጥኝው ፖል ሄንዝ፣ ዘጌ ውስጥ ለብዙ መቶ አመታት ቡና ይበቅል የነበር ሲሆን ልሳነ ምድሩን በ 1960ዎቹ በጎበኘበት ወቅት ሙሉ በሙሉ የቡና እርሻ ሆኖ እንደነበር ይዘግባል[2]። ይሁንና የቡናው እርሻ ይከናዎን የነበረው በመስኖ ልማት ሳይሆን ዝናብን ጠብቆ ነበር።

ዓፄ ቴዎድሮስ ከዚህ ቦታ ሆነው ትልቅ ጀልባ እንዲሰራና በሐይቁ ላይ ለጥቅም እንዲውል እንዳዘዙ ሲጠቀስ፣ በኋላም በ1858 ዓ.ም. የውጭ አገር እስረኞቻቸውንና እነሱን ለማስፈታት ሊደራደሩ የመጡትን ጭምር አንድ ላይ እንዲታሰሩ ያዘዙበት ቦታ ነበር[3]

በአሁኑ ወቅት፣ ዘጌ የባሕር ዳር ልዩ አስተዳደር አካል ነው።

የዘጌ ሕዝብ ቁጥር
ዓ.ም.** የሕዝብ ብዛት የተማሪዎች ብዛት
1960
00
322

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Hayes, Arthur J., The Source of the Blue Nile, London, 1905
  2. ^ "Archive copy". Archived from the original on 2011-06-13. በ2012-09-29 የተወሰደ.
  3. ^ "Archive copy". Archived from the original on 2011-06-13. በ2012-09-29 የተወሰደ.