Jump to content

የሩዋንዳ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ከውክፔዲያ

የሩዋንዳ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ፈረንሣይኛ፦ Fédération Rwandaise de Football Aassociation) (FERWAFA) የሩዋንዳ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1972 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሩዋንዳ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።