Pages for logged out editors learn more
የስኮን ድንጊያ በቀድሞ ዘመን በአየርላንድ ለከፍተኛ ነገስታታቸው ዘውድ አረመኔ ሥነ ሥራት ተጠቅሞ ነበር። ከዚያ ወደ እስኮትላንድና ከዚያ እስከ እንግሊዝ ድረስ እንደ ደረሰ ይባላል። እንዲሁም በአንዳንድ አፈታሪክ መሠረት፣ ይህ ያዕቆብ በፋራን ምድር የነበረው ቅርስ ድንጋይ ይሆናል።