Jump to content

የቻይና እግር ኳስ ማህበር

ከውክፔዲያ

የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ማህበር ወይም የቻይና እግር ኳስ ማህበር የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። በ1924 እ.ኤ.አ. በቤዪጂንግ የተመሠረተ ሲሆን የፊፋ አባል የሆነው በ1931 እ.ኤ.አ. ነው። ከየቻይና የእርስ በርስ ጦርነት በኋላ እንደገና በ1955 እ.ኤ.አ. የተቋቋመ ሲሆን፣ በ1979 እ.ኤ.አ. እንደገና የፊፋ አባል ሆኗል።