Jump to content

የአዋሽ በሔራዊ ፓርክ

ከውክፔዲያ
የአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ
ክልል አፋር ክልል
የተመሰረተበት_ዓመት 1958
ስፋት 756 ስኩዌር ኪሎሜትር
ብርቅዬ_እንስሳት የየተራራው ንያላ፣ ሳልባሳ

የአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ጥንታዊና ታዋቂ ብሔራዊ ፓርኮች አንዱ ነው።

የአዋሽ በሔራዊ ፓርክ በደቡብ የኢትዮጵያ ክፍል የሚገኝ ሲሆን ከመዲናይቱ አዲስ አበባ በምስራቅ 225 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል። ፓርኩ በደቡብ ከአዋሽ ወንዝ ጋር ሲዋሰን ፓርኩ ባጠቃላይ 756 ስኬ.ኪ.ሜ ይሸፍናል። ፓርኩ በ1958 አ.ም ተመስርቷል። በፓርኩ ውስጥ ከ350 በላይ ዝርያ ያላቸው ዓእዋፋት ሲኖሩ የተለያዩ አይነት የዱር እንሣትም መገኛ ነው። ፓርክ በአፋር ክልል ደቡባዊ ክፍል አዋሽ ስንት ኪሎ አከባቢ የሚገኝ ነዉ።