አዋሽ ወንዝ
Appearance
አዋሽ ወንዝ በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ መንጭቶ ከኢትዮጵያ የማይወጣ የሀገሪቱ ዋና ወንዝ ነው። ወንዙ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል፣ ኦሮሚያ ክልል፣ በአማራ ክልል እና በደቡባዊ የአፋር ክልል ያልፋል።
![](http://upload.wikimedia.org/wikipedia/am/thumb/b/b7/Awash.jpg/400px-Awash.jpg)
አዋሽ ብቸኛው ሃገር አቋራጭ ያልሆነው ወንዝ ነው። የአዋሽ ተፋሰስ የሰው ልጅ መገኛ በመሆን ይታወቃል የተለያዩ አጽሞች ተገግተውበታል ለምሳሌ፦ ሰላምLucy፣ አርዲ። እና የ አዋሽ ተፋሰስ በ አንትሮፖሎጊስቶችanthropologist ከፍተጋ ተኩረት ይሰጠዋል ሚክንያቱም ከ 4 ሚልሊየን አመት በፊት የነበሩ የ እንሰሳት እና የ ሰዎች አጽም ስለተገኘበት ነው። እናም 3 መስፈርቶችን በሙማላቱ በ 1980 በ UNESCO ተመዝግቦአል እነዝሂም፡ መስፈርት 2፣ መስፈርት 3 እና መስፈርት 4 ናቸው። በአዋሽ መልካሳ የሚገኙ ሶስት ግድቦች የሚገኙ ሲሆን ሁለቱ ግድቦች ለእርሻና ለመስኖ ስራዎች እየዋሉ ሲሆን ሶስተኛው ግድብ ላይ የኤሌክትሪክ ሀይል እያመነጨ ይገኛል