የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ
ምጥጥን | 1፡2 |
የተፈጠረበት ዓመት | ጥር ፳፰ ቀን ፲፱፻፹፰ ዓ.ም. |
የቀለም ድርድር | ወደ ጎን የተሰመሩ፤ ከላይ ወደ ታች አረንጓዴ ቢጫ እና ቀይ |
ኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ በአገሪቱ ውስጥ አለ
የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አረንጓዴ፤ ቢጫና ቀይ እንዲሁም ሰማያዊ ኮከብ ቀለማት ናቸው። ምሳሌያቸውም አረንጓዴው ተስፋ፣ ልምላሜና ሀብት፤ ብጫው ፣ አበባና ፍሬ፤ ቀዩ ፣ መሥዋዕትነትና ጀግንነት ሰማያዊ ኮከብ የሰዎች እኩልነትን የሚያመለክት ነወ
ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የኢትዮጵያ ስንደቅ ዓላማ ኣረንጓዴ ቢጫና ቀይ ነው። ኣረንጓድዌውም ደማቅ ሲሆን ኣንዳንድ ገዥዎች ሌሎች ነገሮች በተለይ መካክሉ ላይ ጨማምረውበታል። M
The official flag under the Derg (1975-1987), essentially the Imperial flag without the lion. It was seen more than the state flag.
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሰንደቅ ዓላማ (1987እ.ኤ.አ.-1991እ.ኤ.አ.)
The flag from 1991 to 1996. It is the same as the 1975-1987 official flag, except for the ratio. It is still widely seen today.[ዋቢ መጻሕፍት ያስፈልገዋል]
የውጭ መያያዣዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]