የዓፄ በካፋ ዜና መዋዕል

ከውክፔዲያ

የዓፄ በካፋ (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ በካፋ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ [[]] በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትሲዮ ግዊዲ (ኢግናጦስ ግዊዲ) በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የዓፄ በካፋ ን ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የቀዳማዊ ኢያሱ አባትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስንና የተከታያቸውን የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱን ዜና መዋዕል አካቶ ይዟል።

ይህ መጽሐፍ የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስን፣ ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱንና የዓፄ በካፋን ዜና መዋዕል ያካትታል
የዓፄ በካፋ(መሲህ ሰገድ) ዜና መዋዕል
ከመጽሐፉ ገጽ 271 ይጀምራል