ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ
Appearance
==
| ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ | |
|---|---|
| የታላቁ ኢያሱ ቤተ መንግስት፣ ፋሲል ግቢ፣ ጎንደር | |
| ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ | |
| ግዛት | ከሐምሌ ፲፭ ቀን ፲፮፻፸፬ እስከ ጥቅምት ፭ ቀን ፲፮፺፱ ዓ.ም. |
| ቀዳሚ | ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ |
| ተከታይ | ቀዳማዊ ዓፄ ተክለ ሀይማኖት |
| ሙሉ ስም | አድያም ሰገድ (የዙፋን ስም) |
| ሥርወ-መንግሥት | ሰሎሞን |
| አባት | ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ |
| እናት | ሰብለ ወንጌል |
| ሀይማኖት | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና |
==
ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ከሐምሌ ፲፭ ቀን ፲፮፻፸፬ እስከ ጥቅምት ፭ ቀን ፲፮፺፱ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
| ||||||||||||||