እያሱ ፭ኛ
(ከልጅ ኢያሱ የተዛወረ)
ይህ መጣጥፍ ከተመሳሳዩ መጣጥፍ ከኢያሱ ፭ኛ ጋራ እንዲዋሐድ የሚል ሀሣብ ቀርቧል። (ውይይት) |
ልጅ እያሱ | |
---|---|
![]() | |
ልጅ እያሱ በ1907 | |
ሥርወ-መንግሥት | ሰሎሞን |
አባት | ንጉሥ ሚካኤል |
እናት | ወ/ሮ ሸዋረጋ ምኒልክ |
የሞቱት | ፲፱፻፳፰ ዓ/ም |
ሀይማኖት | እስልምና |
እያሱ ፭ኛ (ልጅ እያሱ) (ጥር ፳፯ ቀን ፲፰፻፹፱ (Feb. 4, 1897) እስከ ኅዳር 15 ቀን 1928 (Nov. 25, 1935)) ከ1905 እስከ 1908 ድረስ የኢትዮጵያ መሪ ነበሩ።
- ደግሞ ይዩ፦ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ
፩.ፊታውራሪ ሃብተጊዮርጊስ ፪. ራስ ተሰማ ፫.ልጅ እያሱ ፬.ራስ መንገሻ አቲከም ፭.ራስ ጉግሳ
|