ሳባ አሰገድ

ከውክፔዲያ

አጼ ሳባ አሰገድ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1298-1299 ለአንድ አመት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ታሪክ ጻህፍት እንደሚሉት አባታቸው ይግባ ጽዮን 5 ወንድ ልጆች ስለነበሩዋቸውና የትኛው ንጉስ እንዲሆን መምረጥ ስላልቻሉ እያንዳንዱ ወንድ ልጅ አንድ አንድ አመት እንዲነግስ ቃል ስላስገቡዋቸው 1 አመት ብቻ ነግሰዋል[1] [2]

ከኒህ ንጉስ በሁዋላ የተነሳው አጼወደም አራድ የአንድ አመት ንጉስነትን ሙከራ አስቁሟል።

ማጣቀሻወች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Paul B. Henze, Layers of Time, A History of Ethiopia (New York: Palgrave, 2000), p. 60.
  2. ^ ታደሰ ታምራት, Church and State in Ethiopia (Oxford: Clarendon Press, 1972), p. 72.