የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱ ዜና መዋዕል

ከውክፔዲያ

የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱ ('ታሪክ፡ ዘንጉሠ፡ ነገሥት፡ አድያም፡ ሰገድ ወንግሥት፡ ብርሃን፡ ሞገሳ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትስዮ ግዊዲ (ኢግናጦስ ጉዲ) በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱንና የእናቱን ንግሥት ምንትዋብ ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የዓፄ ኢያሱን ልጅ የዓፄ ኢዮአስን ዜና መዋዕል በተከታዩ ገጽኦች አካቶ ይዟል።

ይህ መጽሐፍ የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱን፣ የ ንግሥት ብርሃን መግሳንና የዓፄ እዮዋስን ዜና መዋዕል ያካትታል- በጣሊያንኛ
ይህ መጽሐፍ የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱን፣ የ ንግሥት ብርሃን መግሳንና የዓፄ እዮዋስን ዜና መዋዕል ያካትታል- በግዕዝ