የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
---|---|
ይፋዊ ምልክት
|
|
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ![]() |
ቀናት | ከሐምሌ ፮ እስከ ፳፫ ቀን |
ቡድኖች | ፲፫ |
ቦታ(ዎች) | ፫ ስታዲየሞች (በ፩ ከተማ) |
ውጤት | |
አሸናፊ | ![]() |
ሁለተኛ | ![]() |
ሦስተኛ | ![]() |
አራተኛ | ![]() |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፲፰ |
የጎሎች ብዛት | ፸ |
የተመልካች ቁጥር | 434,500 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ![]() ፰ ጎሎች |
![]() |
የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሐምሌ ፮ እስከ ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ.ም. በዩሩጓይ ተካሄዷል። ዩሩጓይ አርጀንቲናን ፬ ለ ፪ በመርታት የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሀገር ሆናለች።