የ1934 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ1934 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
---|---|
![]() ይፋዊ ምልክት
|
|
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ![]() |
ቀናት | ከግንቦት ፲፱ እስከ ሰኔ ፫ ቀን |
ቡድኖች | ፲፮ (ከ፬ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፰ ስታዲየሞች (በ፰ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | ![]() |
ሁለተኛ | ![]() |
ሦስተኛ | ![]() |
አራተኛ | ![]() |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፲፯ |
የጎሎች ብዛት | ፸ |
የተመልካች ቁጥር | 358,000 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ![]() ፭ ጎሎች |
← ![]() ![]() |
የ1934 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፪ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፲፱ እስከ ሰኔ ፫ ቀን ፲፱፻፳፮ ዓ.ም. በኢጣልያ ተካሄዷል። የእግር ካስ ቡድኖቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ማጣሪያ ማለፍ የነበረባቸው በዚህ የዓለም ዋንጫ ነበር። የ፴፪ ሀገራት ቡድኖች ሲሳተፉ ከነዚህም ውስጥ ፲፮ቱ ማጣሪያውን ማለፍ ችለዋል። ኢጣልያ ቼኮስሎቫኪያን ፪ ለ ፩ በመርታት ዋንጫውን ወስዷል።