Jump to content

የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ከውክፔዲያ

Page ሞጁል:Infobox/styles.css has no content.

የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

መለጠፊያ:Short description

የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፫ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፯ እስከ ሰኔ ፲፪ ቀን ፲፱፻፴ ዓ.ም. በፈረንሳይ ተካሄዷል። ጣሊያን ሀንጋሪን ፬ ለ ፪ በፍጻሜው ጨዋታ በመርታት ለሁለተኛ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።