የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
---|---|
![]() ይፋዊ ምልክት
|
|
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ![]() |
ቀናት | ከሰኔ ፲፯ እስከ ሐምሌ ፱ ቀን |
ቡድኖች | ፲፭ (ከ፫ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፮ ስታዲየሞች (በ፮ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | ![]() |
ሁለተኛ | ![]() |
ሦስተኛ | ![]() |
አራተኛ | ![]() |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፳፪ |
የጎሎች ብዛት | ፹፰ |
የተመልካች ቁጥር | 1,043,500 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ![]() ፱ ጎሎች |
← ![]() ![]() |
የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፬ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲፯ እስከ ሐምሌ ፱ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. በብራዚል ተካሄዷል። የ1942 እ.ኤ.አ. እና 1946 እ.ኤ.አ. ውድድሮች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ምክንያት ስለተረዙ ይህ ውድድር ከ1938 እ.ኤ.አ. በኋላ የመጀመሪያው ዋንጫ ነው።