የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ከውክፔዲያ

የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ  ስዊዘርላንድ
ቀናት ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፳፯ ቀን
ቡድኖች ፲፮ (ከ፬ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፮ ስታዲየሞች (በ፮ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ  ምዕራብ ጀርመን (፩ኛው ድል)
ሁለተኛ  ሀንጋሪ
ሦስተኛ  አውስትሪያ
አራተኛ  ኡራጓይ
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፳፮
የጎሎች ብዛት ፻፵
የተመልካች ቁጥር 889,500
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) ሀንጋሪ ሳንዶር ኮክሲስ
፲፩ ጎሎች
ብራዚል 1950 እ.ኤ.አ. ስዊድን 1958 እ.ኤ.አ.

የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. በስዊዘርላንድ ተካሄዷል። ይህ ውድድር እስከ ዛሬ ድረስ ትልቁ የአማካይ ጎል ብዛት በጨዋታ የታየበት የዓለም ዋንጫ ነው። ምዕራብ ጀርመን ሀንጋሪን ፫ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ ላይ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።