Jump to content

የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ከውክፔዲያ

Page መለጠፊያ:Modul:Infobox/styles.css has no content.Kategori:Artikel yang menggunakan kotak info yang tidak memiliki kolom data

የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

መለጠፊያ:Short descriptionየ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. በስዊዘርላንድ ተካሄዷል። ይህ ውድድር እስከ ዛሬ ድረስ ትልቁ የአማካይ ጎል ብዛት በጨዋታ የታየበት የዓለም ዋንጫ ነው። ምዕራብ ጀርመን ሀንጋሪን ፫ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ ላይ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።