የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
Appearance
የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
---|---|
![]() ይፋዊ ምልክት
|
|
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ![]() |
ቀናት | ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፳፯ ቀን |
ቡድኖች | ፲፮ (ከ፬ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፮ ስታዲየሞች (በ፮ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | ![]() |
ሁለተኛ | ![]() |
ሦስተኛ | ![]() |
አራተኛ | ![]() |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፳፮ |
የጎሎች ብዛት | ፻፵ |
የተመልካች ቁጥር | 889,500 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ![]() ፲፩ ጎሎች |
← ![]() ![]() |
የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. በስዊዘርላንድ ተካሄዷል። ይህ ውድድር እስከ ዛሬ ድረስ ትልቁ የአማካይ ጎል ብዛት በጨዋታ የታየበት የዓለም ዋንጫ ነው። ምዕራብ ጀርመን ሀንጋሪን ፫ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ ላይ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።