ደቅ ደሴት

ከውክፔዲያ
ደቅ ደሴት
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 5099
ደቅ ደሴት is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ደቅ ደሴት

11°55′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°16′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ደቅ ደሴት ጣና ሐይቅ ውስጥ ከሚገኙት ደሴቶች ሁሉ ሰፊው ሲሆን ቆዳ ስፋቱ ወደ 16ስኩየር ኪሎሜትር ይሆናል። ከደቅ ደሴት በደቡብ ምስራ በኩል ደጋ ደሴት ትገኛለች።

በደቅ ደሴት ላይ ብዙ ገዳሞች ሲኖሩ በተለይ የሚታወቀው ግን በእቴጌ ብርሃን ሞገሴ የተገነባው ናርጋ ስላሴ ገዳም ነው። በ1987 ህዝብ ቆጠራ መሰረት በደሴቲቱ ላይ 5፣099 ሰዎች ይኖራሉ[1]

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ 1994 Population and Housing Census of Ethiopia: Results for Amhara Region, Vol. 1, part 1 Archived ኖቬምበር 15, 2010 at the Wayback Machine, Annex Table II.2 (accessed 9 April 2009)