ዲላ ዩኒቨርስቲ

ከውክፔዲያ

ዲላ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ዲላ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው።

የዲላ ዩኒቨርስቲ ታሪክ

ፋኩልቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ካምፓሶች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]