Jump to content

ዳሞት ሶሬ

ከውክፔዲያ


ዳሞት ሶሬ
Damoota Soore
ክልል
ሀገር ኢትዮጵያ
ክልል ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት
ዞን ወላይታ ዞን
ርዕሰ ከተማ ጉኑኖ

ዳሞት ሶሬ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሚገኝ ወረዳ ነው። ወረዳው በወላይታ ዞን የሚገኝ ሲሆን በደቡብ ምስራቅ በሶዶ ዙሪያ ፣ በምዕራብ በኪንዶ ኮይሻ ፣ በሰሜን ምዕራብ በቦሎሶ ቦምቤ ፣ በሰሜን በቦሎሶ ሶሬ ይዋሰናል። የወረዳው አስተዳደር ከተማ ጉኑኖ ነው። ዳሞት ሶሬ በ1998 ዓ.ም ከቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ተለይቷል።

የስነ ሕዝብ አወቃቀር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

እ.ኤ.አ 2019 በማዕከላዊ ስታትስቲክ ኤጀንሲ በተካሄደው የህዝብ ብዛት ትንበያ መሰረት [1] ይህ ወረዳ በድምሩ 131,078 ህዝብ ያላት ሲሆን ከነዚህም 63,845 ወንዶች እና 67,233 ሴቶች ናቸው። 6,124 ወይም 6.08% የሚሆነው የወረዳው ህዝብ የከተማ ነዋሪዎች ናቸው። አብዛኛው ነዋሪ ፕሮቴስታንቶች ነበሩ፣ 62.47% የሚሆነው ህዝብ ያንን እምነት ሲዘግብ፣ 31.15% የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮች፣ እና 5.47% የካቶሊክ እምነት ተከታዮች ነበሩ።

ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]