Jump to content

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት

ከውክፔዲያ
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት
ክልል
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በቀይ የሚያሳይ የኢትዮጵያ ካርታ
     
ዋና ከተማ ወላይታ ሶዶ
ፕረስዳንት ጥላሁን ከበደ
ምክትል ፕረስዳንት ተስፋዬ ይገዙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ( እንግሊዝኛ: South Ethiopia Regional State) በኢትዮጵያ ደቡባዊ ክፍል የሚገኝ ክልላዊ መንግሥት ነው። [1] የተቋቋመው ቀድሞ ከደቡብ ክልል በደቡባዊ ክፍል ያሉትን ዞኖችና ልዩ ወረዳዎችን በማደራጀት ነሀሴ 19 ቀን 2010 በተካሂእደው በተሳካ ህዝበ ውሳኔ በኋላ ነው።

ወላይታ ሶዶ የክልሉ የፖለቲካና የአስተዳደር ማዕከል ነው። በወላይታ ሶዶ፣ ዲላ፣ አርባ ምንጭ፣ ሳውላ፣ ካራቲ እና ጂንካ የተለያዩ የክልል ቢሮዎች ተቋቁመዋል። [2]

ዋና አስተዳዳሪ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የአስተዳደር ዞኖች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የሚከተለው ዝርዝር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት መስራች እና አዲስ የተቋቋሙ ዞኖችን ያሳያል።

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዞኖች
ቁጥር ዞን መቀመጫ
1 የወላይታ ዞን ወላይታ ሶዶ
2 ጋሞ ዞን አርባምንጭ
3 የጎፋ ዞን ሳውላ
4 ጌዴኦ ዞን ዲላ
5 ደቡብ ኦሞ ዞን ዲሜካ
6 አሪ ዞን ጂንካ
7 ኮንሶ ዞን ኮንሶ ካራት
8 ጋርዱላ ዞን ጊዶሌ
9 ቡርጂ ዞን ሶያማ
10 የኮሬ ዞን ኬሌ
11 ባስከቶ ዞን ላስካ
12 አሌ ዞን ኮላንጎ

ዋቢዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ውጫዊ አገናኞች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]