ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት
Appearance
| ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት | |
| ክልል | |
| የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በቀይ የሚያሳይ የኢትዮጵያ ካርታ | |
| ዋና ከተማ | ወላይታ ሶዶ |
| ፕረስዳንት | ጥላሁን ከበደ |
| ምክትል ፕረስዳንት | ተስፋዬ ይገዙ |
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት (እንግሊዝኛ: South Ethiopia Regional State) በኢትዮጵያ ደቡባዊ ክፍል የሚገኝ ክልላዊ መንግሥት ነው። [1] የተቋቋመው ቀድሞ ከደቡብ ክልል በደቡባዊ ክፍል ያሉትን ዞኖችና ልዩ ወረዳዎችን በማደራጀት ነሀሴ 19 ቀን 2010 በተካሄደው በተሳካ ህዝበ ውሳኔ በኋላ ነው።
ወላይታ ሶዶ የክልሉ የፖለቲካና የአስተዳደር ማዕከል ነው። በወላይታ ሶዶ፣ ዲላ፣ አርባ ምንጭ፣ ሳውላ፣ ካራት እና ጂንካ ሌሎች የተለያዩ የክልል ቢሮዎች ተቋቁመዋል። [2]
- ጥላሁን ከበደ ነሐሴ 19 ቀን 2010–አሁን
የሚከተለው ዝርዝር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት መስራች እና አዲስ የተቋቋሙ ዞኖችን ያሳያል።
| ቁጥር | ዞን | መቀመጫ |
|---|---|---|
| 1 | ዎላይታ ዞን | ወላይታ ሶዶ |
| 2 | ጋሞጐፋ ዞን | አርባ ምንጭ |
| 3 | የጎፋ ዞን | ሳውላ |
| 4 | ጌዴኦ ዞን | ዲላ |
| 5 | ደቡብ ኦሞ ዞን | ዲሜካ |
| 6 | አሪ ዞን | ጂንካ |
| 7 | ኮንሶ ዞን | ካራት |
| 8 | ጋርዱላ ዞን | ጊዶሌ |
| 9 | ቡርጂ ዞን | ሶያማ |
| 10 | የኮሬ ዞን | ኬሌ |
| 11 | ባስከቶ ዞን | ላስካ |
| 12 | አሌ ዞን | ኮላንጎ |
- ↑ https://borkena.com/2023/08/19/ethiopias-two-new-regional-states-formed-central-ethiopia-south-ethiopia/
- ↑ "የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ-መንግስት ጸደቀ". Archived from the original on 2023-11-24. በ2024-06-19 የተወሰደ.