Jump to content

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት

ከውክፔዲያ
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት
ክልል
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በቀይ የሚያሳይ የኢትዮጵያ ካርታ
     
ዋና ከተማ ወላይታ ሶዶ
ፕረስዳንት ጥላሁን ከበደ
ምክትል ፕረስዳንት ተስፋዬ ይገዙ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት (እንግሊዝኛ: South Ethiopia Regional State) በኢትዮጵያ ደቡባዊ ክፍል የሚገኝ ክልላዊ መንግሥት ነው። [1] የተቋቋመው ቀድሞ ከደቡብ ክልል በደቡባዊ ክፍል ያሉትን ዞኖችና ልዩ ወረዳዎችን በማደራጀት ነሀሴ 19 ቀን 2010 በተካሄደው በተሳካ ህዝበ ውሳኔ በኋላ ነው።

ወላይታ ሶዶ የክልሉ የፖለቲካና የአስተዳደር ማዕከል ነው። በወላይታ ሶዶ፣ ዲላ፣ አርባ ምንጭ፣ ሳውላ፣ ካራት እና ጂንካ ሌሎች የተለያዩ የክልል ቢሮዎች ተቋቁመዋል። [2]

ዋና አስተዳዳሪ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የአስተዳደር ዞኖች

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የሚከተለው ዝርዝር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት መስራች እና አዲስ የተቋቋሙ ዞኖችን ያሳያል።

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ዞኖች
ቁጥር ዞን መቀመጫ
1 ዎላይታ ዞን ወላይታ ሶዶ
2 ጋሞጐፋ ዞን አርባ ምንጭ
3 ጎፋ ዞን ሳውላ
4 ጌዴኦ ዞን ዲላ
5 ደቡብ ኦሞ ዞን ዲሜካ
6 አሪ ዞን ጂንካ
7 ኮንሶ ዞን ካራት
8 ጋርዱላ ዞን ጊዶሌ
9 ቡርጂ ዞን ሶያማ
10 የኮሬ ዞን ኬሌ
11 ባስከቶ ዞን ላስካ
12 አሌ ዞን ኮላንጎ

ውጫዊ አገናኞች

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]