ዳር ኤስ ሳላም

ከውክፔዲያ

ዳር ኤስ ሳላምታንዛኒያ ከተማ ነው።

1858 በፊት ስሙ «ምዚዚማ» ተብሎ ነበር።

1965 ዓ.ም. ልዩ ምርጫ መሠረት፣ የታንዛኒያ መንግሥት መቀመጫ ከዳር ኤስ ሳላም ወደ ዶዶማ እንዲዛወር ታቅዶ ነበር። ሆኖም ቤተ መንግሥቱ በኦፊሴል መዛወሩ እስከ 1988 ዓ.ም. ድረስ ቆየ። ዛሬ ቢሆንም ብዙ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች በዳር ኤስ ሳላም ነው የተገኙ።