ጆን ክዊንሲ አዳምስ
Appearance
![](http://upload.wikimedia.org/wikipedia/commons/6/64/John_Quincy_Adams.jpg)
ጆን ኩይንሲ አዳምስ (እንግሊዝኛ: John Quincy Adams) የአሜሪካ ስድስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1825 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ሲ ካልሆውን ነበሩ። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ - ሪፐብሊካን እና ናሽናል ሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1829 ነበር።