ገነተ ማርያም
Appearance
| ||||
|---|---|---|---|---|
| ገነተ ማርያም | ||||
[[ስዕል: | ||||
| ገነተ ማርያም ቤተክርስቲያን | ||||
| አገር | ኢትዮጵያ | |||
| ዓይነት | አለት ውቅር | |||
| አካባቢ** | ||||
| የቅርስነት ታሪክ | ||||
| ቅርሱ የተሰራበት ዘመን | 13ኛ ክ.ዘ. ማብቂያ | |||
| * የአለበት ቦታ ** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል | ||||
ገነተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በዓፄ ይኩኖ አምላክ የታነጸ፣ እንደ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ከወጥ ድንጋይ የተቀረጸ ነው። የሚገኘውም ከላሊበላ በሰሜን-ምሥራቅ አቅጣጫ፣ ፳፬ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ፣ በድሮው የወልዲያ- ላሊበላ መንገድ አጠገብ ነው።
ቤተ ክርስቲያኑ ፳፬ የውጭ እና ፬ የውስጥ አምዶች፣ ፳፬ መስኮቶች እና ፫ በሮች አሉት። [1] በዚህ ቤተ ክርስቲያን የሚገኙት ስዕሎች በጥንታዊነታቸው ቀደምትነት ያላቸው ሲሆን በትክክልም ጊዜያቸው ይህ ነው ተብሎ ለመታወቅ ይመቻሉ።
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
