Jump to content

ጉሎ

ከውክፔዲያ
ጉሎ

ጉሎ (Ricinus communis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የተክል ዓይነት ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ጉሎ ከሚያፈሩና ከሚያብቡ ተክሎች ይመደባል። በእንግሊዝኛው «ካስተር» በሚል ስያሜ ይታወቃል።

«የፈረንጅ ጉሎ» የሚባለው ምርት የሌላ ዝርያ፣ ጃትሮፋ Jatropha curcis ነው።

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የተክሉ ጥቅም

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ፍሬው የጉሎ ዘይት ለማምረት ይጠቅማል።

የጉሎ ዘር መኘካት ለሆድ ቁርጠት በአሚባ በሽታ ተዘግቧል።[1]

በሌላም ጥናት፣ ሥሩ ለጥርስ ሕመም ይኘካል፣ የሥሩም ጭማቂ ለቁርባ ይጠጣል።[2]

  1. የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች
  2. የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ