ጐብየ

ከውክፔዲያ
ጐብየ
ጎብየ
ከፍታ 1,396 ሜትር
ጐብየ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ጐብየ

11°53′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°42′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ጐብየ በድሮው የራያና ቆቦ አውራጃ የምትገኝ ከተማ ናት። አቀማመጧም በወልደያ - ቆቦ መንገድ ላይ ከአለሁዋ ወንዝ ማዶ ፣ ከወሎው ሸዋ ሮቢት ሳይደረስ ነው። ይሄውም ከአዲስ አበባ 335 ኪሎሜትር መሆኑ ነው። ጐብየ፣ የቃሉ ትርጉም፣ ኤሊ ማለት ነው።

በ1960 ዓ.ም. የጐብየ መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት 77 ወንድ ተማሪዎችና 21 ሴት ተማሪዎች፣ እንዲሁም 3 አስተማሪዎች ነበረው[1]


ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ "Archive copy". Archived from the original on 2011-05-29. በ2011-05-29 የተወሰደ.