Metshafe henok

ከውክፔዲያ

መጽሐፈ ሄኖክ ከክርስቶስ ልደት በፊት የአዳም ፯ኛ ትውልድ በሆነው ቅዱስ ሄኖክ ዕጅ የተጻፈ የሚስጥር እና ራዕይ መጽሐፍ ሲሆን ከዚያም ለልጅ ልጁ ኖኅ በማስተላለፍ ተሠወረ። ከዚያም ምድር በጥፋት ውኃ ስትጠፋ የአያቱን መጽሐፍ ይዞ ወደ መርከቢቱ በመግባት ይህ ቅዱስ መጽሐፍ ሊተርፍ ችሎ