ከ«ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ''' አፄ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] የጻፉት የሕይወታቸውን ታሪክ ነው። በሁለት መጻሕፍት ታትሟል። |
'''ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ''' አፄ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] የጻፉት የሕይወታቸውን ታሪክ ነው። በሁለት መጻሕፍት ታትሟል። |
||
መጀመርያው መጽሐፍ ስለ ሕይወታቸው ከልደታቸው ከ[[1885]] ዓም ጀምሮ እስከ [[1929]] ዓም እስከ [[ፋሺስት]] ወረራ ድረስ ይተርካል። በ[[ባስ፣ |
መጀመርያው መጽሐፍ ስለ ሕይወታቸው ከልደታቸው ከ[[1885]] ዓም ጀምሮ እስከ [[1929]] ዓም እስከ [[ፋሺስት]] ወረራ ድረስ ይተርካል። በ[[ባስ፣ እንግላንድ]] በስደት ሳሉ ጽፈውት ከዚያው በፊት ስለ ነበረው የ[[ኢትዮጵያ]] አስተዳደርና ሥልጣኔ ደረጃ ከፍ ማለቱን ገልጸዋል። |
||
ሁለተኛው መጽሐፍ ከ1929 እስከ [[1934]] ዓም ያለውን ወቅት ይዘርዝራል፤ ይህም ኢትዮጵያ ከ[[ጣልያን]] ነጻ ሆና ወደ ዙፋናቸው የተመለሱበት ዘመን ነው። |
ሁለተኛው መጽሐፍ ከ1929 እስከ [[1934]] ዓም ያለውን ወቅት ይዘርዝራል፤ ይህም ኢትዮጵያ ከ[[ጣልያን]] ነጻ ሆና ወደ ዙፋናቸው የተመለሱበት ዘመን ነው። |
እትም በ18:16, 24 ማርች 2017
ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ አፄ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የጻፉት የሕይወታቸውን ታሪክ ነው። በሁለት መጻሕፍት ታትሟል።
መጀመርያው መጽሐፍ ስለ ሕይወታቸው ከልደታቸው ከ1885 ዓም ጀምሮ እስከ 1929 ዓም እስከ ፋሺስት ወረራ ድረስ ይተርካል። በባስ፣ እንግላንድ በስደት ሳሉ ጽፈውት ከዚያው በፊት ስለ ነበረው የኢትዮጵያ አስተዳደርና ሥልጣኔ ደረጃ ከፍ ማለቱን ገልጸዋል።
ሁለተኛው መጽሐፍ ከ1929 እስከ 1934 ዓም ያለውን ወቅት ይዘርዝራል፤ ይህም ኢትዮጵያ ከጣልያን ነጻ ሆና ወደ ዙፋናቸው የተመለሱበት ዘመን ነው።
የታተመው በ1965 ዓም ነበር።
ከመቅደም፦
«የእኔንም የሕይወት ታሪክ አንዳንድ ሰዎች ባለማወቅና በመሳሳት ፡ ወይም በምቀኝነት ፡ እውነት አስመስለው ጽፈው ፤ ሌሎችን እንዲመስላቸው ለማድረግ በፈትኑ ፤ የውነተኛውን ነገር ከስፍራው ሊያናውጹት አይችሉም። »